Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 42:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 ‘አድምጥና ለጥያቄዬ መልስ ስጥ’ ብለኸኛል፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 “ ‘ስማኝ፣ ልናገር እኔ እጠይቃለሁ፤ አንተ ትመልስልኛለህ’ አልኸኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 እባክህ፥ ስማኝ፥ እኔም ልናገር፥ እጠይቅህማለሁ፥ አንተም አሳውቀኝ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 “ጌታ ሆይ፥ እባ​ክህ፥ ስማኝ፥ እኔም ልና​ገር፤ እጠ​ይ​ቅ​ህ​ማ​ለሁ፥ አን​ተም አስ​ተ​ም​ረኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 እባክህ፥ ስማኝ፥ እኔም ልናገር፥ እጠይቅህማለሁ፥ አንተም ተናገረኝ።

参见章节 复制




ኢዮብ 42:4
4 交叉引用  

አብርሃም እንደገና እንዲህ አለ፤ “እኔ ትቢያና ዐመድ የሆንኩ ከንቱ ሰው፥ ከጌታዬ ጋር በድፍረት በመነጋገሬ ይቅር በለኝ፤


እስቲ በፊቴ እንደ ወንድ ታጠቅ፤ እጠይቅሃለሁ፤ አንተም መልስልኝ።


“ተነሥና እንደ ወንድ ወገብህን ታጠቅ፤ እጠይቅሃለሁ፤ አንተም መልስልኝ።


跟着我们:

广告


广告