Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 36:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 ከደመናው ዝናብ እየጐረፈ ይወርዳል፤ በሰዎችም ላይ በብዛት ይዘንባል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 ደመናት ጠል ያንጠባጥባሉ፤ ዶፍም በሰው ላይ ይወርዳል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 ደመናት ያዘንባሉ፥ በሰዎችም ላይ በገፍ ያፈሳሉ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 የጥ​ንቱ ይበ​ቅ​ላል። ደመ​ናም በሟች ላይ ይጋ​ር​ዳል፥ ስፍር ቍጥር የሌ​ለው ዝናብ ይዘ​ን​ባል፥

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 ደመናት ያዘንባሉ፥ በሰዎችም ላይ በብዙ ያንጠባጥባሉ።

参见章节 复制




ኢዮብ 36:28
8 交叉引用  

“እግዚአብሔር ውሃን ከባሕር ወደ ላይ ይስባል፤ ከሰማይም ያዘንበዋል።


ይሁን እንጂ እግዚአብሔር ደመናውን እንዴት እንደሚዘረጋና በነጐድጓድም ውስጥ ሆኖ እንዴት እንደሚናገር፥ ማን ሊረዳ ይችላል?


ዝናብንና ጤዛን የሚያስገኝ ማነው?


“ብዙ ዝናብ እንዲያዘንብልህ፥ ደመናን ልታዘው ትችላለህን?


በአንተ ቸርነት የሚገኘው መከር እንዴት ብዙ ነው! አንተ በምትገኝበት ቦታ ሁሉ ብዙ ሰብል አለ።


በእርሱ ጥበብ ወንዞች ይፈስሳሉ፤ ደመናዎችም ለምድር ዝናብን ይሰጣሉ።


跟着我们:

广告


广告