ኢዮብ 34:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ድኾችን በመጨቈን ወደ እግዚአብሔር እንዲጮኹ አድርገዋቸዋል፤ እግዚአብሔርም የድኾችን ጩኸት ሰምቶአል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 የድኾች ልቅሶ ወደ እርሱ እንዲደርስ ሰበብ ሆኑ፤ የመከረኞችን ጩኸት ሰማ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 እርሱም የድሆችን ጩኸት በእነርሱ ላይ ይመልሳል፥ የችግረኞችንም ልቅሶ ይሰማል። 参见章节 |