ኢዮብ 31:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የፀሐይን ማሸብረቅ፥ የጨረቃን መድመቅ ተመልክቼ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የፀሓይን ድምቀት አይቼ፣ ወይም የጨረቃን አካሄድ ግርማ ተመልክቼ፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ፀሐይ ስታበራ ጨረቃም በክብር ስትሄድ አይቼ፥ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የሚያበራ ፀሐይ እንደሚጠፋ ጨረቃም እንደምትጨልም አላይምን? በራሳቸው ለመኖር ኀይል የላቸውምና፥ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ፀሐይ ሲበራ ጨረቃም በክብር ስትሄድ አይቼ፥ 参见章节 |