ኢዮብ 30:29 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ከሰው ተለይቼ ለቀበሮ ወንድም ለሰጎንም ባልንጀራ ሆንኩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም29 የቀበሮች ወንድም፣ የጕጕቶችም ባልንጀራ ሆኛለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ለቀበሮ ወንድም፥ ለሰጐንም ባልንጀራ ሆንሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ለሌሊት ዎፍ ወንድም፥ ለሰጎንም ባልንጀራ ሆንሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ለቀበሮ ወንድም፥ ለሰጐንም ባልንጀራ ሆንሁ። 参见章节 |