Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 29:21 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ሰዎች እኔን በማዳመጥ ጸጥ ይሉ ነበር፤ ምክሬንም ለመስማት በዝምታ ያዳምጡ ነበር።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 “ሰዎች ምክሬን በጸጥታ በመጠባበቅ፣ በጕጕት አደመጡኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ሰዎች እኔን ሰምተው በትዕግሥት ተጠባበቁ፥ ምክሬንም ለማዳመጥ ዝም አሉ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 “ሰዎች እኔን ይሰ​ሙ​ኛል፥ ያዳ​ም​ጡ​ኝ​ማል፥ በም​ክ​ሬም ዝም ይላሉ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 ሰዎች እኔን ሰምተው በትዕግሥት ተጠባበቁ፥ ምክሬንም ለማዳመጥ ዝም አሉ።

参见章节 复制




ኢዮብ 29:21
4 交叉引用  

ብዙ ሰዎችን አስተምረሃል፤ የደከሙትንም እጆች አበርትተሃል።


የኤፍሬም ነገድ በእስራኤል ሕዝብ ላይ ከፍ ብሎ በነበረበት ዘመን ሲናገር የሚሰሙት ሁሉ ይንቀጠቀጡ ነበር፤ በኋላ ግን ባዓል ለተባለ ጣዖት በመስገድ ኃጢአት ስለ ሠራ በሞት ተቀጣ።


跟着我们:

广告


广告