ኢዮብ 29:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ለድኾች አባት፥ ለማላውቃቸውም ሰዎች ጠበቃ ነበርኩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ለድኾች አባት፣ ለባይተዋሩ ተሟጋች ነበርሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ለድሀው አባት ነበርሁ፥ ለማላውቀውም ሰው ጠበቃ ነበርሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ለድሃዎች አባት ነበርሁ፥ የማላውቀውንም ሰው ክርክር መረመርሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ለድሀው አባት ነበርሁ፥ የማላውቀውንም ሰው ሙግት መረመርሁ። 参见章节 |