Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 29:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ለዕውሮች ዐይን፥ ለአንካሶችም እግር ነበርኩ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ለዕውራን ዐይን፣ ለዐንካሶችም እግር ነበርሁ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ለዐይነ ስውር ዐይን፥ መሄድ ለተሳነው እግር ነበርሁ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ለዕ​ው​ራን ዐይን፥ ለአ​ን​ካ​ሳ​ዎ​ችም እግር ነበ​ርሁ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ለዕውር ዓይን፥ ለአንካሳ እግር ነበርሁ።

参见章节 复制




ኢዮብ 29:15
4 交叉引用  

ብዙ ሰዎችን አስተምረሃል፤ የደከሙትንም እጆች አበርትተሃል።


ሙሴም እንዲህ አለው፤ “እባክህ ከእኛ ተለይተህ አትሂድ፤ በበረሓ ጒዞአችን የት መስፈር እንደሚገባን ታውቃለህ፤ የመንገድ መሪ ትሆንልናለህ፤


እነሆ፥ ዕውሮች ያያሉ፤ አንካሶች ቀጥ ብለው ይሄዳሉ፤ ለምጻሞች ይነጻሉ፤ ደንቆሮዎች ይሰማሉ፤ ሙታን ይነሣሉ፤ ለድኾችም ወንጌል ይሰበካል፤


跟着我们:

广告


广告