ኢዮብ 28:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ወደ ማዕድኑ የሚወስደውን መንገድ ጭልፊት አያውቀውም፤ የአሞራም ዐይን አላየውም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ያን መንገድ ጭልፊት አያውቀውም፤ የአሞራም ዐይን አላየውም፣ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 “መንገድዋን ጭልፊት አያውቀውም፥ የአሞራም ዐይን አላየውም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 መንገድዋን ዎፍ አያውቀውም፥ የንስርም ዐይን አላየውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 መንገድዋን ጭልፊት አያውቀውም፥ የአሞራም ዓይን አላየውም። 参见章节 |