ኢዮብ 28:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ‘ቶጳዝዮን’ የተባለ የኢትዮጵያ ዕንቊ አይተካከላትም፤ እጅግ በጠራ ወርቅም አትገመትም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 የኢትዮጵያ ቶጳዝዮን ሊስተካከላት አይችልም፤ ዋጋዋም በንጹሕ ወርቅ አይተመንም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 የኢትዮጵያ ቶጳዝዩን አይተካከላትም፥ በንጹሕ ወርቅም አትገመትም።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 የኢትዮጵያ ሉል አይተካከላትም፥ በጥሩም ወርቅ አትገመትም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 የኢትዮጵያ ቶጳዝዩን አይተካከላትም፥ በጥሩም ወርቅ አትገመትም። 参见章节 |