ኢዮብ 22:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 አንተም ቅን ልብ ያለህ ብትሆን እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ ይጠብቅሃል፤ እጆችህም ከበደል ሥራ የነጹ ቢሆኑ እግዚአብሔር ይታደግሃል።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 በጎ ያልሆነውን ሰው እንኳ፣ ከአንተ እጅ ንጽሕና የተነሣ ያድነዋል።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ንጹሑን ሰው ያድነዋል፥ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ንጹሕን ሰው ያድነዋል፤ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ንጹሑን ሰው ያድነዋል፥ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ። 参见章节 |