ኢዮብ 20:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 የሠራውን ኃጢአት ሰማይ ሁሉ ይገልጥበታል፤ ምድርም በጠላትነት ትነሣበታለች። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ሰማያት ኀጢአቱን ይገልጡበታል፤ ምድርም ትነሣበታለች፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ሰማይ በደሉን ይገልጥበታል፥ ምድርም ትነሣበታለች። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ሰማይ ኀጢኣቱን ይገልጥበታል፤ ምድርም በእርሱ ላይ ትነሣለች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ሰማይ ኃጢአቱን ይገልጥበታል፥ ምድርም ትነሣበታለች። 参见章节 |