ኢዮብ 20:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የወይራ ዘይት እንደ ጐርፍ ሲወርድ፥ ማርና ወተት እንደ ጅረት ውሃ ሲፈስ ሳያይ ይሞታል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ማርና ቅቤ በሚያፈስሱ ጅረቶች፣ በወንዞችም አይደሰትም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ወንዞቹን አይመለከትም፥ የማሩንና የቅቤውን ጅረት አያይም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 የመንጋዎቹንም ጥጆች፥ የማሩንና የቅቤውንም ፈሳሽ አይመለከትም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 የማሩንና የቅቤውን ፈሳሽ ወንዞቹንም አይመለከትም። 参见章节 |