ኢዮብ 20:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ክፉ ሰው የሚበላው ሁሉ መርዝ ይሆንበታል፤ መርዝም ሆኖ ይገድለዋል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 የእባብ መርዝ ይጠባል፤ የእፉኝትም ምላስ ይገድለዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 የእፉኝትን መርዝ ይጠባል፥ የእባብም ምላስ ይገድለዋል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የእባብን መርዝ ይጠባል፤ የእፉኝትም ምላስ ይገድለዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 የእፉኝትን መርዝ ይጠባል፥ የእባብም ምላስ ይገድለዋል። 参见章节 |