ኢዮብ 17:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “የዕድሜዬ ዘመን ተፈጽሞአል፤ ዕቅዴና የልቤ ምኞት ከንቱ ሆኖ ቀርቶአል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ዕድሜዬ ዐለቀ፤ ዕቅዴም ከሸፈ፤ የልቤም ሐሳብ ከንቱ ሆነ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ቀኖቼ አለፉ፥ ዕቅዴና የልቤ ምኞት ቀለጠ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 “ዘመኖች በጩኸት አለቁ፤ የልቤ ሥርም ተቈረጠ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ዕድሜዬ አለፈች፥ አሳቤና የልቤ መሣርያ ተቈረጠ። 参见章节 |