ኢዮብ 12:21 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 መኳንንትን ያሳፍራቸዋል፤ የኀያላንን ኀይል ያስወግዳል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 የተከበሩትን ውርደት ያከናንባል፤ ብርቱዎችንም ትጥቅ ያስፈታል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 በአለቆች ላይ ንቀትን ያፈስሳል፥ የብርቱዎችንም መታጠቂያ ያላላል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 በአለቆች ላይ ውርደትን ያመጣል፥ ትሑታንንም ያድናቸዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 በአለቆች ላይ ንቀትን ያፈስሳል፥ የብርቱዎችንም መታጠቂያ ያላላል። 参见章节 |