ኢዮብ 11:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ችግርህን ሁሉ ትረሳዋለህ፤ የምታስታውሰውም እንዳለፈ ጐርፍ ብቻ ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 መከራህን ትረሳለህ፤ ዐልፎ እንደ ሄደ ጐርፍም ታስበዋለህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 መከራህንም እንዳለፈ ማዕበል ትረሳለህ፥ ከእንግዲህም ወዲያ አትደነግጥም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። 参见章节 |