ኤርምያስ 8:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ሕዝቡም “እነሆ የመከር ወራት አለፈ፤ በጋውም ተፈጸመ፤ እኛ ግን አልዳንም!” በማለት ይጮኻሉ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 “መከሩ ዐለፈ፤ በጋው አበቃ፤ እኛም አልዳንም።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 “መከሩ አልፎአል፥ በጋው ተፈጽሟል፥ እኛም አልዳንም።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 መከሩ አልፎአል፤ በጋውም ዐልቋል፤ እኛም አልዳንንም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 መከሩ አልፎአል፥ በጋው ሄዶአል፥ እኛም አልዳንነም። 参见章节 |