ኤርምያስ 5:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 አሠቃቂና አስደንጋጭ የሆነ ነገር በዚህች ምድር ላይ ተፈጽሞአል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 “የሚያስፈራና የሚያስደነግጥ ነገር በምድሪቱ ላይ ሆኗል፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 አሠቃቂና አስደንጋጭ ነገር በምድሪቱ ላይ ሆኖአል፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 የምትሰቀጥጥና የምታስደነግጥ ነገር በምድር ላይ ሆናለች፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 የምታስደንቅና የምታስደነግጥ ነገር በምድር ላይ ሆናለች፥ 参见章节 |