ኤርምያስ 22:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ይህችን አገር እንደገና ለማየት ትናፍቃለህ፤ ነገር ግን ዳግመኛ አትመለስባትም።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ልትመለሱባት ወደምትናፍቋት ምድር ከቶ አትመለሱም።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ለመመለስም ነፍሳቸው ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አይመለሱም።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ነፍሳችሁም ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አትመለሱም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ይመለሱባትም ዘንድ ነፍሳቸው ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አይመለሱም። 参见章节 |