ኤርምያስ 13:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 እግዚአብሔር ተናግሮአልና፤ ትዕቢታችሁን አስወግዳችሁ ስሙት፤ በጥንቃቄም አድምጡት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 እግዚአብሔር ተናግሯልና፣ ስሙ፤ ልብ በሉ፤ ትዕቢተኛም አትሁኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ስሙ፥ አድምጡም፤ ጌታ ተናግሮአልና አትታበዩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ስሙ፤ አድምጡ፤ እግዚአብሔር ተናግሮአልና አትታበዩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ስሙ፥ አድምጡ፥ እግዚአብሔር ተናግሮአልና አትታበዩ። 参见章节 |