ኢሳይያስ 43:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ያለፉትን ድርጊቶች አታስታውሱ፤ ከዚህ በፊት የሆነውንም ነገር አታሰላስሉ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “የቀደመውን ነገር አታስቡ፤ ያለፈውን እርሱ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የፊተኛውን ነገር አታስታውሱ፥ የጥንቱንም ነገር አታስቡ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የፊተኛውን ነገር አታስታውሱ፤ የጥንቱንም ነገር አታስቡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 የፊተኛውን ነገር አታስታውሉ፥ የጥንቱንም ነገር አታስቡ። 参见章节 |