ኢሳይያስ 42:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ጮኾ አይናገርም፤ ድምጡንም በየአደባባዩ እንዲሰማ አያደርግም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 አይጮኽም፣ ቃሉን ከፍ አያደርግም፤ ድምፁን በመንገድ ላይ በኀይል አያሰማም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 አይጮኽም ቃሉንም አያነሣም፥ ድምፁንም በሜዳ አያሰማም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 አይጮኽም፤ ቃሉንም አያነሣም፤ ድምፁንም በሜዳ አያሰማም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 አይጮኽም ቃሉንም አያነሣም፥ ድምፁንም በሜዳ አያሰማም። 参见章节 |