ኢሳይያስ 24:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ከተማይቱ የፍርስራሽ ክምር ሆናለች፤ በሮችዋም ተሰባብረው ወድቀዋል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ከተማዪቱ ፈጽማ ፈርሳለች፤ በሮቿም ደቅቀው ወድቀዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ከተማይቱም ባድማ ሆናለች፥ በርዋም በፍርስራሽ ተለውጧል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ከተሞችም ባድማ ይሆናሉ፤ ቤቶችም ባዶ ሆነው ይቀራሉ፤ ይጠፋሉም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ከተማይቱም ባድማ ሆናለች፥ በርዋም በጥፋት ተመትቶአል። 参见章节 |