Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሆሴዕ 13:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 “የእስራኤል ኃጢአትና በደል ተጽፎ ተከማችቶአል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 የኤፍሬም በደል ተከማችቷል፤ ኀጢአቱም በመዝገብ ተይዟል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 የዐ​መ​ፅ​ህን ወን​ጀል ታገ​ሥ​ሁት፤ የኤ​ፍ​ሬም ኀጢ​አ​ቱም ተከ​ማ​ች​ት​ዋል ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል።

参见章节 复制




ሆሴዕ 13:12
5 交叉引用  

በከረጢት ታሽጎ እንደሚወረወር ጒድፍ በደሌን ሁሉ ታስወግድልኛለህ ኃጢአቴንም ትደመስስልኛለህ።


“እናንተ ‘እግዚአብሔር በአባቶች በደል ልጆችን ይቀጣል’ ትላላችሁ፤ እስቲ እግዚአብሔር ኃጢአተኞችን ራሳቸውን ይቅጣቸው፤ ይህ ከሆነ በደለኛነታቸውን ሊገነዘቡት ይችላሉ።


የቱንም ያኽል በእንዶድና በብዙ ሳሙና ብትታጠቢ፥ በደልሽ ግልጥ ሆኖ ይታየኛል።


እንግዲህ አንተ ንስሓ ባለመግባትህና እልኸኛ በመሆንህ የእግዚአብሔር ቊጣና ትክክለኛ ፍርድ በሚገለጥበት ቀን ቅጣትህ እንዲበዛ ታደርጋለህ።


跟着我们:

广告


广告