ዕብራውያን 3:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እንግዲህ ሊገቡ ያልቻሉት ባለማመናቸው ምክንያት መሆኑን እናያለን። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እንግዲህ ሊገቡ ያልቻሉት ካለማመናቸው የተነሣ እንደ ሆነ እንረዳለን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 እንግዲህ ባለማመናቸው ጠንቅ ሊገቡ እንዳልተቻላቸው እናያለን። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 አላመኑምና፥ ለመግባት እንዳልቻሉ እነሆ፥ እናያለን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ባለማመናቸውም ጠንቅ ሊገቡ እንዳልተቻላቸው እናያለን። 参见章节 |