ዘፍጥረት 31:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ያዕቆብ በስውር መሄዱን ላባ ከሦስት ቀን በኋላ ሰማ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 የያዕቆብ መኰብለል ለላባ በሦስተኛው ቀን ተነገረው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ሲነገረው፥ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ለሶርያዊው ላባም ያዕቆብ እንደ ኰበለለ ነገሩት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ተነገረው። 参见章节 |