Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 31:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 ያዕቆብ በስውር መሄዱን ላባ ከሦስት ቀን በኋላ ሰማ፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 የያዕቆብ መኰብለል ለላባ በሦስተኛው ቀን ተነገረው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ሲነገረው፥

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ለሶ​ር​ያ​ዊው ላባም ያዕ​ቆብ እንደ ኰበ​ለለ ነገ​ሩት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ተነገረው።

参见章节 复制




ዘፍጥረት 31:22
5 交叉引用  

ከዚህ በኋላ ላባ መንጋውን ነድቶ የሦስት ቀን መንገድ ያኽል ከያዕቆብ ርቆ ሄደ፤ ያዕቆብም የቀሩትን የላባን መንጋዎች መጠበቁን ቀጠለ።


የራሱ የሆነውን ሀብት ይዞ በፍጥነት ተጓዘ፤ የኤፍራጥስንም ወንዝ ተሻግሮ ወደ ኮረብታማው አገር ወደ ገለዓድ ሄደ።


ከዘመዶቹ ጋር ሆኖ ያዕቆብን ተከታተለው፤ ሰባት ቀን ከተጓዘ በኋላ ገለዓድ በተባለው ተራራማ አገር ላይ ሊደርስበት ተቃረበ።


跟着我们:

广告


广告