Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 17:25 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ልጁ እስማኤል በተገረዘ ጊዜ 13 ዓመት ሆኖት ነበር፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ልጁም እስማኤል ሸለፈቱን ሲገረዝ 13 ዓመቱ ነበር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ልጁ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የዐሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 ልጁ ይስ​ማ​ኤ​ልም የሥ​ጋ​ውን ቍል​ፈት በተ​ገ​ረዘ ጊዜ ዐሥራ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበረ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 ልጅ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የአሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።

参见章节 复制




ዘፍጥረት 17:25
3 交叉引用  

አጋር ለአብራም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ እርስዋ የወለደችለትንም ልጅ “እስማኤል” ብሎ ስም አወጣለት፤


አብራም በዚያን ጊዜ 86 ዓመት ሆኖት ነበር።


ሁለቱም የተገረዙት በአንድ ቀን ነበር።


跟着我们:

广告


广告