ሕዝቅኤል 43:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ያ ሰው በምሥራቅ አቅጣጫ ወደሚገኘው የቅጽር በር ወሰደኝ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ከዚያም ያ ሰው ለምሥራቅ ትይዩ ወደ ሆነው በር አመጣኝ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ወደ ምሥራቅ ወደሚመለከተው በር አመጣኝ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ወደ ምሥራቅም ወደሚመለከተው በር አመጣኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 ወደ ምሥራቅም ወደሚመለከተው በር አመጣኝ። 参见章节 |