ሕዝቅኤል 27:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 የደዳን ሕዝብ ስለ ሸቀጥሽ ልዋጭ የኮርቻ ልብስ ያመጣልሽ ነበር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 “ ‘ድዳን ግላስ በማቅረብ ከአንቺ ጋራ ትነግድ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ድዳን ለግልቢያ በሚሆን ኮርቻ ነጋዴሽ ነበረች። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ድዳን በተመረጡ እንስሳትና በሠረገላቸው፥ በክብር ልብስም ነጋዴሽ ነበረች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ድዳን በከብት ላይ ለመቀመጥ በመረሻት ነጋዴሽ ነበረች። 参见章节 |