ሕዝቅኤል 22:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ለእኔ የተቀደሱ በሆኑ ነገሮች ላይ አክብሮት የላችሁም፤ ሰንበቴንም አረከሳችሁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ንዋያተ ቅድሳቴን አቃለልሽ፤ ሰንበታቴንም አረከስሽ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ቅዱሳን ነገሮቼን ናቅሽ፥ ሰንበቶቼን አረከስሽ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ቅድሳቴንም ናቁ፤ ሰንበታቴንም አረከሱ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ቅድሳቴንም ናቅሽ ሰንበታቴንም አረከስሽ። 参见章节 |