ሕዝቅኤል 19:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 እግዚአብሔር ይህን የሐዘን ሙሾ ስለ እስራኤል መሳፍንት እንድደረድር ነገረኝ፦ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 “ስለ እስራኤል መሳፍንት ሙሾ አውጣ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 አንተም በእስራኤል ልዑሎች ላይ ሙሾ አሙሽ፥ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 “አንተም ለእስራኤል አለቃ ይህን ሙሾ አሙሽለት፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 አንተም በእስራኤል አለቆች ላይ ይህን ሙሾ አሙሽ፥ እንዲህም በል፦ 参见章节 |