ዘፀአት 8:14 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ጓጒንቸሮቹም ሁሉ በየስፍራው ተከመሩ፤ ምድሪቱም በግማት ተሞላች። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በአንድ ላይ ሰብስበው ከመሯቸው፤ ምድሪቱም ከረፋች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አስማተኞችም በአስማታቸው ተናካሽ ትንኝ ለማውጣት እንዲሁ አደረጉ፥ ነገር ግን አልቻሉም፤ ተናካሽ ትንኝም በሰውና በእንስሳ ላይ ነበረ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እንደ ክምርም አድርገው ሰበሰቡአቸው፤ ምድርም ገማች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እንደ ክምርም አድርገው ሰበሰቡአቸው፤ ምድርም ገማች። 参见章节 |