ዘፀአት 40:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 የመታጠቢያውንም ሳሕን ከነማስቀመጫው በዚሁ ዐይነት ቀብተህ ለእግዚአብሔር የተለየ አድርግ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የመታጠቢያው ሰንና ማስቀመጫውን ቅባ፤ ቀድሳቸውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የመታጠቢያውን ሳሕንና ማስቀመጫውን ትቀባዋለህ፥ ትቀድሰዋለህም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውንም ቀብተህ ትቀድሳለህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውን ቀብተህ ትቀድሳለህ። 参见章节 |