ዘፀአት 36:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ለድንኳኑም መደገፊያ ቀጥተኛ የሆኑ ተራዳዎች ከግራር እንጨት ሠሩ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ለማደሪያው ድንኳን ከግራር ዕንጨት ወጋግራዎችን አበጁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ለማደሪያው የሚቆሙ ሳንቃዎችን ከግራር እንጨት ሠራ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ለድንኳኑም ከማይነቅዝ ዕንጨት የሚቆሙትን ሳንቆች አደረጉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ለማደሪያውም ከግራር እንጨት የሚቆሙትን ሳንቆች አደረጉ። 参见章节 |