ዘፀአት 21:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 “አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ በሞት ይቀጣ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ይገደል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 አባቱን ወይም እናቱን የሚያዋርድ ፈጽሞ ይሙት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 “ከእስራኤል ልጆች አንዱን የሰረቀ ወይም ግፍ የፈጸመበት፥ ወይም አሳልፎ ቢሰጠው፥ ወይም በእርሱ ዘንድ ቢገኝ፥ እርሱ ይገደል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል። 参见章节 |