ዘፀአት 21:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ በሞት ይቀጣ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ይገደል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይሙት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚማታ ይገደል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይገደል። 参见章节 |