ዘፀአት 18:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 ሙሴም የዐማቱን ምክር ሁሉ ተቀብሎ በሥራ ላይ አዋለው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም24 ሙሴ ዐማቱን ሰማ፤ ያለውንም ሁሉ ፈጸመ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ሙሴም የአማቱን ቃል ሰማ፥ ያለውንም ሁሉ አደረገ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ሙሴም የአማቱን ቃል ሰማ፤ እንደ አለውም አደረገ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ሙሴም የአማቱን ቃል ሰማ፥ ያለውንም ሁሉ አደረገ። 参见章节 |