ዘፀአት 1:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ከዚህ ሁሉ በኋላ ዮሴፍ ያደረገውን ነገር የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በግብጽም፣ ስለ ዮሴፍ የማያውቅ አዲስ ንጉሥ ነገሠ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ዮሴፍን የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 በግብፅ ዮሴፍን ያላወቀ ሌላ ንጉሥ ተነሣ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በግብም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ። 参见章节 |