ዘፀአት 1:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ርኅራኄ በጐደለውም ጭካኔ በባርነት አሠሩአቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታም ያሠሯቸው ጀመር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ግብፃውያንም እስራኤላውያንን በጭካኔ እንዲሠሩ አስገደዱአቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ግብፃውያንም የእስራኤልን ልጆች በግፍዕ ገዙአቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ግብፃውያንም የእስራኤልን ልጆች በመከራ ገዙአቸው። 参见章节 |