Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




አስቴር 4:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 መርዶክዮስም የአስቴርን መልእክት ከተቀበለ በኋላ፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 የአስቴር ቃል ለመርዶክዮስ በተነገረው ጊዜ፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 አክራትዮስም የአስቴርን ቃል ለመርዶክዮስ ነገረው።

参见章节 复制




አስቴር 4:12
2 交叉引用  

“እንደሚታወቀው ሁሉ ወንድም ሆነ ሴት፥ ማንም ሰው ሳይጠራ ወደ ውስጠኛው የቤተ መንግሥቱ አደባባይ ለመግባትና ንጉሡን ለማየት ቢሞክር በሞት ይቀጣል፤ እንግዲህ ሕጉ ይህ ሲሆን፥ ከንጉሡ አማካሪዎች እስከ ሕዝቡ ድረስ ማንም ሰው የሚያውቀው ጉዳይ ነው፤ በሕጉ መሠረት ከሞት ለመዳን የሚችለው ማንም ሰው ወደዚያ በሚገባበት ጊዜ ንጉሡ ፈቅዶ የወርቅ በትሩን ሲዘረጋለት ብቻ ነው፤ እኔ ግን ወደ ንጉሡ ለመግባት ከተጠራሁ እነሆ ሠላሳ ቀኖች አልፈውኛል።”


ከዚህ የሚከተለውን ማስጠንቀቂያ ላከባት፤ “አንቺ በቤተ መንግሥት ለመኖር በመቻልሽ ከሌሎች አይሁድ የተሻለ ዋስትና ያለሽ አይምሰልሽ፤


跟着我们:

广告


广告