ዘዳግም 6:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 በቤትህ ደጃፍ መቃኖችና በቅጽር በሮችህ ላይ ጻፋቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በቤትህ መቃኖችና በግቢህም በሮች ላይ ጻፋቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በቤትህም መቃኖች፥ በቅጽርህም በሮች ላይ ጻፈው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በቤትህም መቃኖች፥ በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 በቤትህም መቃኖች በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው። 参见章节 |