ዘዳግም 32:33 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ወይናቸው እንደ እባብ መርዝ ነው፤ እንደ ክፉ እፉኝትም መርዝ ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ወይናቸው የእባብ መርዝ፣ የመራዥ እባብም መርዝ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ወይናቸው የእባብ መርዝ፥ የጨካኝ እፉኝት መርዝ ነው።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 የወይን ጠጃቸው የእባብ መርዝ፥ የሚገድልም የእፉኝት መርዝ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 የወይን ጠጃቸው የእባብ መርዝ፥ 2 የእፉኝትም ሥራይ ነው። 参见章节 |