ዘዳግም 32:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ያስገኛቸውን አምላክ ተዉ፤ የፈጠራቸውንም እግዚአብሔር ረሱ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 አባት የሆነህን ዐለት ከዳኸው፤ የወለደህን አምላክ ረሳኸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የወለደህን አምላክ ተውህ፥ የፈጠረህን እግዚአብሔር ረሳህ።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የወለደህን እግዚአብሔርን ተውህ፤ ያሳደገህን እግዚአብሔርንም ረሳኸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 የወለደህን አምላክ ተውህ፥ 2 ያሳደገህን እግዚአብሔርን ረሳህ። 参见章节 |