ዘዳግም 28:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 “ስትገባና ስትወጣ የተረገምህ ትሆናለህ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 “ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 አንተ በመግባትህና በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 አንተ በመግባትህ ርጉም ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ። 参见章节 |