ዘዳግም 22:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የከተማይቱም መሪዎች ባልየውን ወስደው በመግረፍ ይቅጡት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከዚያም በኋላ የከተማው አለቆቹ ሰውየውን ይዘው ይቅጡት፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የዚያችም ከተማ ሽማግሌዎች ያንን ሰው ወስደው ይግረፉት፥ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የዚያች ከተማ ሽማግሌዎችም ያን ሰው ወስደው ይገሥጹት፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 የዚያችም ከተማ ሽማግሌዎች ያንን ሰው ወስደው ይግረፉት፤ 参见章节 |