Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘዳግም 22:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 “በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 “በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 “በም​ት​ለ​ብ​ሰው በል​ብ​ስህ በአ​ራቱ ማዕ​ዘን ዘርፍ አድ​ርግ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

参见章节 复制




ዘዳግም 22:12
3 交叉引用  

ሥራቸውን ሁሉ የሚያደርጉት ሰው እንዲያይላቸው ብለው ነው፤ አሸንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ የጸሎት ልብሳቸውን ዘርፍ ያስረዝማሉ፤


እነሆ፥ ዐሥራ ሁለት ዓመት ሙሉ ደም እየመታት ትሠቃይ የነበረች አንዲት ሴት፥ በዚያን ጊዜ ከኢየሱስ በስተኋላ መጥታ የልብሱን ጫፍ በእጅዋ ነካች።


跟着我们:

广告


广告