ዘዳግም 22:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 “በሬንና አህያን በአንድ ቀንበር ጠምደህ አትረስ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 በሬና አህያ በአንድ ላይ ጠምደህ አትረስ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 “በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በአህያህና በበሬህ በአንድነት አትረስ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ። 参见章节 |