ዘዳግም 16:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ደግሞም አምላክህ እግዚአብሔር የሚጠላውን የማምለኪያ የድንጋይ ምሰሶ አታቁም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 አምላክህ እግዚአብሔር የሚጠላውን ማምለኪያ ዐምድ ለአንተ አታቁም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ጌታ እግዚአብሔርም የሚጠላውን የማምለኪያ ሐውልት ለአንተ አታቁም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 አምላክህ እግዚአብሔርም የሚጠላውን ሐውልት ለአንተ አታቁም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 አምላክህ እግዚአብሔርም የሚጠላውን ሐውልት ለአንተ አታቁም። 参见章节 |