ዘዳግም 15:23 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ደማቸውን እንደ ምግብ አድርጋችሁ አትመገቡት፤ ነገር ግን ደሙን እንደ ውሃ በምድር ላይ አፍስሱት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ደሙን ግን እንደ ውሃ መሬት ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ደሙን ግን እንደ ውሃ መሬት ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ነገር ግን ደሙን በምድር ላይ እንደ ውኃ አፍስሰው እንጂ አትብላው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ነገር ግን ደሙን እንደ ውኃ በምድር ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው። 参见章节 |